በኢትዮጵያ በጎርፍ አደጋ ከ72 በላይ ሰዎች ሲሞቱ ወደ ከ80 ሽህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ ምትኩ በድርቅ በተመታች ሃገር ቅስፈታዊ የጎርፍ አደጋ የተከሰተበትን ምክንያት አብራርተዋል። ፖል ሃንድሊ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች የኦቻ ክፍል ሃላፊንም ለጎርፍ አደጋ አስቸኳይ ምላሽ የሚደረገውን ጥረት አብራርተውልናል።