ድምጽ በወላይታና በባሌ ዞን በጎርፍ ምክንያት ከ50 ሰው በላይ ሕይወት ጠፋ ሜይ 11, 2016 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ከአንድ ቤተሰብ ስምንት ሰው ከእነ መኖሪያ ቤታቸው ተወስደዋል። የአምስቱ አስክሬን ሲገኝ ሦስቱ እየተፈለገ ነው።