በወላይታና በባሌ ዞን በጎርፍ ምክንያት ከ50 ሰው በላይ ሕይወት ጠፋ
Your browser doesn’t support HTML5
ከአንድ ቤተሰብ ስምንት ሰው ከእነ መኖሪያ ቤታቸው ተወስደዋል። የአምስቱ አስክሬን ሲገኝ ሦስቱ እየተፈለገ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5