በወላይታና በባሌ ዞን በጎርፍ ምክንያት ከ50 ሰው በላይ ሕይወት ጠፋ

Your browser doesn’t support HTML5

ከአንድ ቤተሰብ ስምንት ሰው ከእነ መኖሪያ ቤታቸው ተወስደዋል። የአምስቱ አስክሬን ሲገኝ ሦስቱ እየተፈለገ ነው።