ድምጽ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት በነዘላለም ወርቅአገኘሁ ጉዳይ ላይ የቅጣት ውሳኔ አስታወቀ ሜይ 10, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት የጥፋተኝነት ውሳኔ ባስተላለፈባቸው በነዘላለም ወርቅአገኘሁ ላይ የቅጣት ውሳኔ አስታውቋል።