የሎረን ባግቦ ባለቤት ሲሞን ባግቦ ዛሬ በአይቮሪስት ፍርድ ቤት ቀርበዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞው የአይቮሪኮስት ፕረዚዳንት ሎረን ባግቦ እ.አ.አ. ከ 2010 እስከ 2011 ዓ.ም በነበረበት ጊዜ በስብእና ላይ ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው በአለም አቀፍ የወንጀል ችሎት ፊት መቀረባቸው በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት ተመሳሳይ ክስ የተመሰረተባቸው ባለቤታቸው ሲሞን ባግቦ የፍርድ ሂደት ደግሞ ዛሬ በአይቮሪኮስት ተጀምሯል።