አዲስ የደም ማዕከል ለ 26 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን አገልግሎት ይሰጣል ተብሏል

Your browser doesn’t support HTML5

የደም ልገሳን ለማጠናቀቅ፥ የተለገሰ ደምን ጤንነት ለመለየትና መድሃኒትነት ያላቸውን የደም ተዋጽኦዎች ለማቀናበር ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል የተባለለት አዲስ የደም ማዕከል ሥራ ሊጀምር መሆኑ ዛሬ ይፋ ተደረገ። ይህ ማዕከል ለ 26 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን አገልግሎት ይሰጣል ተብሏል። የማዕከሉን ሕንፃ ግንባታ ወጪ የቻለው የዩናይትድ ዓለምአቀፍ ተራድፆ መሆኑም ታውቋል።