ኬንያ ውስጥ በደረሰ የህንጻ መፍረስ 12 ሲሞቱ ሌሎች በፍርስራሹ ስር እንዳሉ ተሰግቷል

Your browser doesn’t support HTML5

ፖሊስና የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች እስካሁን የደረሱበት ያልታወቀውን ሰዎች ለመታደግ ፍርስራሹን በማሰስ ላይ ናቸው። በአደጋው ከባድ ጉዳት የደረባቸው 12 ሰዎች በኬንያታ ሆስፒታል ሕክምና እያገኙ ናቸው። የአደጋው መንስዔ ናይሮቢ ላይ የጣለው ከባድ ዝናብ ሲሆን በተለይ ደግሞ ለሕንፃው መፍረስ ምክንያት እንደሆነ የተነገረው አጠገቡ ያለ ወንዝ መሙላቱ ነው።