የሱዳን መንግስት የብሄራዊ ስለላ እና ጸጥታ አገልግሎት የጋዜጠኞች ስብሰባ እንዳይካሄድ ከለከለ ተብሎ ተወንጅሏል

Your browser doesn’t support HTML5

የሱዳን መንግስት የሃገሪቱ ዕለታዊ ጋዜጦች በተወሰኑ የፕሬስ ተቋማት ስር እንዲዋሃዱ በታለመው ዕቅዱ ዙሪያ ለመነጋገር የተጠራ የጋዜጠኞች ስብሰባ እንዳይካሄድ ከለከለ ተብሎ የቀረበውን ውንጀላ አስተባበለ።