በውጭ ሃገራት የሚኖሩ ቡሩንዳውያንና ከአገሪቱ የተሰደዱ የህዝባዊ ማህበራት መሪዎች የሰብአዊ መብት ረገጣው እንደተባባሰ ገልጸዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በውጭ ሃገራት የሚኖሩ ቡሩንዳውያና ከአገሪቱ የተሰደዱ የህዝባዊ ማህበራት መሪዎች በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጽህፈት ቤት አከባቢ ሰልፍ አካሂደዋል። የቡሩንዲ የድህረ-ምርጫ ግጭት ሁለተኛ አመቱን በያዘበት በአሁኑ ወቅት የመንግስታቱ ድርጅት የሀገሪቱን ህዝብ የሚጠብቅ የፖሊስ ሃይል እንዲልክ ሰልፈኞቹ ተማጽነዋል።