በዓለም ዙሪያ የመገናኛ ብዙሃን ነጻነት አሽቆልቁሏል፤ ኢትዮጵያና ኤርትራ “አፋኞች” ተብለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በዓለም ዙሪያ የመገናኛ ብዙሃን ነጻነት አሽቆልቁሏል፤ ኢትዮጵያና ኤርትራ “አፋኞች” ተብለዋል በዛሬውለት ይፋ በሆነ ዓመታዊ ጥናት። በዋሽንግተን ዲሲ መሰረቱን ያደረገው የመብት ተሟጋች ቡድን ፍሪደም ሀውስ በዓለም ዙሪያ ከሰባት ሰዎች መካከል ስድስቱ የመገናኛ ብዙሃን ነጻነት ባልተጠበቀባቸውና የጋዜጠኞች ደህንነት ዋስትና በሌለባቸው ሀገሮች ይኖራሉ።