እስር ላይ የሚገኙት አራቱ የኦፌኮ አመራር አባላት ያቀረቡት ክስ

Your browser doesn’t support HTML5

“የጸሃይ ብርሃን እንዳናይ፤ ውሃ እንኳን እንድንለምን ተደርገናል። ልጆቻችንና ዘመዶቻችን እኛን ለማየት እንዳይችሉ ተደርገናል።” አቶ ደጀኔ ጣፋ ታሳሪ የኦሮሞ ፌድራሊስት አመራር አባል።