ድሬደዋ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ሦስት ሰዎች ሞቱ

Your browser doesn’t support HTML5

በድሬደዋ ከተማ እና በአጎራባች ምስራቅ ሐረርጌ ከተሞች በትናንትናው ዕለት የዘነበው ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ሦስት ሰዎች ሞቱ፣ አንድ ሰው ቆሰለ። አንድ ባጃጅ እና ዩዲ መኪናም በጎርፉ ተወስዷል፡፡ ሳቢያን እየተባለ በሚጠራው ሰፈር የተገንባ ትልቅ ድልድይም ለሁለት ተከፍሏል። ጽዮን ግርማ የድሬደዋ ከተማ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ፍቃዱ በየነን አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች።