“የኢትዮጵያ ባህል ሊጠፋ አይገባውም!” ኢትዮ-ጀርመናዊው አሮን ጌታቸው።
Your browser doesn’t support HTML5
አሮን ጌታቸው ይባላል። የ17 አመት ወጣት ነው። የመድረክ ተዋናይና የቀልድ ሰው መሆን ይፈልጋል። የሚኖረው ከኢትዮጵያ ርቆ ቢሆንም ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ብቻ ደስታው የላቀ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5