እንደራሴ ቤቲ ማክኮለም ስለኦሮምያ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

በዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ የኦሮምያን የወቅቱን ሁኔታ አስመልክቶ ትናንት ማብራሪያዎች በተሰሙበት ወቅት የተናገሩ የአሜሪካው ኮንግረስ አባላት ከኢትዮጵያ አምባሳደር ጋር ሰሞኑን እንደሚነጋገሩ አስታውቀዋል።