በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ መርጃ ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያ መብት የገንዘብ አስተዋጽዖ መርሐ-ግብር አካሄደ

Your browser doesn’t support HTML5

በሜሪላንዷ ሲልቨር ስፕሪንግ ከተማ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል የነበረውን ፕሮግራም ከጎሎባል አላያንስ (Global Alliance)ጋር በመሆን ያዘጋጁት፣ የዲሲ ግብረ-ኃይል፣ እንዲሁም በዓለማቀፍ ደረጃ በድረ-ገጽ አማካኝነት የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንና ሬዲዮ ኢሳት (ESAT) በጋራ በመሆን ነው።