የጋምቢያ መንግስት በሰላማዊ ተቃውሞ ላይ ጥቃት ከፈተ ሲል አንድ የዳያስፖራ ቡድን ከሰሰ

Your browser doesn’t support HTML5

የጋምቢያ ዲያስፖራ ማለት በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ጋምቢያውያን የፕረዚዳንት ያህያ ጃሜ መንግስት ሰላማዊ ተቃውሞ ያካሄዱ በነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት በመክፈት የጋምቢያውያን መሰረታዊ ሰብአዊ መብትና ህገ-መንግስታዊ መብትን ረግጠዋል ሲሉ ይከሳሉ። በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ጋምቢያውን ዲሞክራስያዊ ህብረት የተባለ ቡድን ቃል አቀባይ ፒኤ ሳምባ ጃዎ የጋምቢያ ህገ-መንግስት ሰላማዊ ተቃውሞ የማካሄድ መብት ይፈቅዳል ብለዋል።