በአፍሪካ የምጣኔ ሀብት እንቅስቃሴ ካልተስፋፋ ​​የሀገሮች እድገት ፈተና ይገጥመዋል ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

​​የሀገሮች ምጣኔ ሃብት ቅንጅትና ንግድን የሚያስፋፉ ፖሊሲዎች በአፍሪካ ሀገሮች በአሁኑ ወቅት አነስተኛ መሆናቸው አሳሳቢ እንደሆነ ጂም ዮንግ ኪም በዛሬውለት ለጋዜጠኞች አስታውቀዋል።