በዲሲ የሚቀመጡ ኢትዮጵያውያን በሥራ ቦታ ላይ ሊኖር ይገባል ባሉት የመብትና የነፃነት ጥያቄ ዙሪያ ስብሰባ አካሄዱ

Your browser doesn’t support HTML5

በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ በተለይም ቨርጂንያ ውስጥ በሚገኘው ሬገን አውሮፕላን ጣቢያ ውስጥ ባሉ ልዩ ልዩ ኩባንያዎች ተቀጥተው የሚገኙ ሠራተኞች በትናንቱ ዕለት እዚያው አውሮፕላን ጣቢያው በሚገኝ አዳራሽ አንድ ታላቅ ስብሰባ አድርገው ነበር። ስብሰባው በሥራ ቦታ ሊኖር ይገባል ባሉት የመብትና የነፃነት ጥቄን ዙሪያ ያጠነጠነ ነበር።