ዳርፉር ውስጥ ለ3 ቀን የተካሄደው ውሳኔ-ሕዝብ ዛሬ ያበቃል
Your browser doesn’t support HTML5
በሱዳን የዳርፉር ግዛት የዳርፉርን አምስት ክፍላተ ሀገር በአንድ አስተዳደር ሥር አዋቅሮለማዋሃድ የታቀደ አነታራኪ ሕዝበ ውሳኔ በያዝነው ሣምንት ውስጥ እየተካሄደ ነው።
Your browser doesn’t support HTML5