ቦኮ ሐራም ለአጥፍቶ ጠፊነት የሚጠቀምባቸው ልጆች ቁጥር እየጨመረ እንደሄደ የህጽናት መርጃ ድርጅት ገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ (UNICEF)የናይጀርያው ጽንፋኛ የአማጽያን ቡድን ለአጥፍቶ ጠፊነት የሚጠቀምባቸው ልጆች ቁጥር እየጨመረ እንደሄደ ገልጿል። ቡድኑ ለማጥቃት ተግባር ከሚጠቀሙባቸው ልጆች 75 ከመቶዎቹ ሴቶች እንዳሆኑ ዩኒሴፍ ጠቁሟል።