ኢትዮጵያ የያዘቻቸው ኤርትራዊያን ጋዜጠኞች የት ናቸው?
Your browser doesn’t support HTML5
ሁለት ኤርትራዊያን ጋዜጠኞች ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በኢትዮጵያ ተይዘው እንደሚገኙና እስከአሁንም ክሥ እንዳልተመሠረተባቸው የዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ሌስሊ ሌፍኮ አስታውቀዋል
Your browser doesn’t support HTML5