ድምጽ ኢትዮጵያ የያዘቻቸው ኤርትራዊያን ጋዜጠኞች የት ናቸው? ኤፕሪል 12, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 ሁለት ኤርትራዊያን ጋዜጠኞች ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በኢትዮጵያ ተይዘው እንደሚገኙና እስከአሁንም ክሥ እንዳልተመሠረተባቸው የዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ሌስሊ ሌፍኮ አስታውቀዋል