በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ የደቀነውን የከፋ አደጋ ለመታደግ ጥሪ ቀረበ

Your browser doesn’t support HTML5

“እዚህ ላይ እጅግ በጣም አሳሳቢው ጉዳይ፤ አሁን ማድረግ ያለብንን ፈጥነን ካላደረግን፤ የፈራነው እውን የመሆኑን አይቀሬነት ማወቃችን ነው። ያንዣበበውን አደጋ ለመታደግ፥ የኢትዮጵያ መንግስት የሚችለውን ሁሉ ቢያደርግም፤ እጅግ የከፋና መጠነ ሠፊ በመሆኑ ለብቻቸው ሁኔታውን ለመቀልበስ አይቻላቸውም።” የዓለም አቀፉ የሕጻናት አድን ድርጅት Save the Children ዋና ሥራ አስፈጻሚ Helle Thorning-Schmidt