የሶሪያ መንግስት በጦርነት ለተጎዱት እርዳታ እንዳይገባ እንቅፋት መሆኑ ተነገረ
Your browser doesn’t support HTML5
የሶሪያ መንግስት በጦርነት ለተጎዱት የሰብአዊ እርዳታ እንዳይታደል ፈቃድ ከለከለ ሲሉ አንድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለስልጣን አማረሩ።
Your browser doesn’t support HTML5