የሶማልያ የምርጫ ሂደት አንድ ሰው አንድ ድምፅ በሚለው አሰራር ለመጠቀም ተስማምተዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የሶማልያ ማዕከላዊ መንግሥት፣ ጎሣን መሠረት አድርጎ መሪዎችን የመምረጡን አሠራር አስወግዶ አንድ ሰው አንድ ድምፅ በሚለው ሂደት ለመተካት ተስማምተዋል።