ፕሬዚደንት ጄኮብ ዙማ $16 ሚልዮን የመንግሥት ገንዘብ እንዲመልሱ ህገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት አዘዘ
Your browser doesn’t support HTML5
ብይኑ ዛሬ ሓሙስ ይፋ የሆነው፣ ባለሥልጣናት፣ ፕሬዚደንት ዙማን በሌላ በተጠረጠሩበት ወንጀል እየመረመሩ ፍንጭ ባገኙበት ወቅት ነው።
Your browser doesn’t support HTML5