የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን መሥራትም ኾነ ከሀገር መውጣት እንደተከለከሉ ገለጹ

Your browser doesn’t support HTML5

ከአምስት ወራት በፊት ከእሥር የተለቀቁት የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች፤ ከእስር ከተለቀቁም በኋላ ሀገር ውስጥ በነጻነት መንቀሳቀስ እንዳልቻሉ እንዲሁም ለሽልማት፣ለትምሕርትና ለሥልጠና ላገኟቸው ዕድሎች ከሀገር መውጣት እንደተከለከሉ ገለጹ፡፡