በምዕራብ ዳላስ ቴክሳስ ድርቅ ለመቋቋምና ለማስወገድ የኢትዮጵያውያንን እንቅስቃሴ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የደረሰውን ድርቅ ለመቋቋምና ለማስወገድ፣ በድርቁም የሚጎዱ ወገኖችን ለመታደግ፣ ከአገር ውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ዜጎች እርብርቦሽ እያደረጉ መሆናቸው ይታወቃል። ከዚህ አኳያ ዛሬ በምዕራብ ዳላስ ቴክሳስ የኢትዮጵያውያንን እንቅስቃሴ እንመለከታለን።