ድምጽ የዩናይትድ ስቴትስ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር ተነጋገሩ ማርች 29, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዴሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብቶችና የሥራ ረዳት ሚኒስትር ታም ማሊኖውስኪ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል።