የዩናይትድ ስቴትስ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር ተነጋገሩ
Your browser doesn’t support HTML5
በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የዴሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብቶችና የሥራ ረዳት ሚኒስትር ታም ማሊኖውስኪ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር ተወያይተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5