የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዞን9 የኢተርኔት ዓምደኞች ጉዳይ ሌላ ቀጠሮ ሰጠ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በአቃቤ ሕግና በነሶሊያና ሽመልስ መዝገብ የአሸባሪነት ክስ የቀረበባቸዉ የኢንቴርነት አምደኞች ጉዳይ ላይ ለመወሰን ዛሬ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ዉሳኔዉ አልደረሰልኝም በማለት ነዉ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮዉን የሰጠዉ።