በእሥር የሚገኙት የኦፌኮ መሪዎች የረሃብ አድማውን አቆሙ

Your browser doesn’t support HTML5

በተጨማሪም በሺሆች የሚቆጠሩ ሰዎች ከኦሮምያ የተለያዩ ክፍሎች ተይዘው የት እንደደረሱ እንማይታወቅ የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር ገልፀዋል።