የካቶሊኮች መሪ አባ ፍራንሲስ የስደተኞችን እግር በማጠብ ትህትና ሲያሳዩ
Your browser doesn’t support HTML5
አቡኑ ጸሎተ ሃሙስ በዓል ሲከበር፤ በቤልጀምር ብራስልስ አሸባሪዎች ያደረሱትን ጥቃት ተንተርሶ፤ ጥቃቱን ለማውገዝ የተለያዩ ሃይማኖት ተከታዮችን እግር በትህትና አጥበዋል።
Your browser doesn’t support HTML5