የመቀሌ ከተማ የባጃጅ ታክሲ ትላንት የጀመሩት የሥራ ማቆም አድማ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል

Your browser doesn’t support HTML5

የስምሪት መለያ ለጥፈን በምንሰራበት ጊዜ የኮንትራት ስራ ብናገኝና ወደሌላ ቦታ ብንንቀሳቀስ የትራፊክ ፖሊስ ያለቦታችሁ ተገኝታቿል በሚል ቢቀጣን መመርያው አያስጥለንም ብለዋል ትናንት።