የፍንጫአ ፖሊስ የዳኛ ትዕዛዝ ሳያከብር ቀረ
Your browser doesn’t support HTML5
ኦሮምያ ክልል ውስጥ በሆሮ ጉዱሩ ዞን የታሠሩ ሰዎችን እንዲያቀርብ ዳኛ የሰጠውን ትዕዛዝ ፖሊስ አልቀበልም ማለቱ ተነግሯል።
Your browser doesn’t support HTML5