የፍንጫአ ፖሊስ የዳኛ ትዕዛዝ ሳያከብር ቀረ

Your browser doesn’t support HTML5

ኦሮምያ ክልል ውስጥ በሆሮ ጉዱሩ ዞን የታሠሩ ሰዎችን እንዲያቀርብ ዳኛ የሰጠውን ትዕዛዝ ፖሊስ አልቀበልም ማለቱ ተነግሯል።