አይሲሲ በቀድሞ የኮንጎ ምክትል ፕሬዚደንት ቢምባ ላይ ብይን ሰጠ
Your browser doesn’t support HTML5
ዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት (ICC) አምስ ት የተለያዩ የጦር ወንጀሎችና ሰብአዊ ፍጡር ላይ ወንጀል በመፈጸም ቀድሞ የኮንጎ ምክትል ፕሬዚደንት ዣን ፔሬ ቢምባ ላይ ዛሬ ብይን አስተላፏል። ዘጋቢያችን ሪቻርድ ግሪን ያጠናቀረዉን ጽዮን ግርማ ታቀርባለች።