የወልቃይት ኮሚቴ አባል ጠፉ
Your browser doesn’t support HTML5
በምዕራብ ትግራይ ዞን ወልቃይት አካባቢ ከተነሣው የማንነት ጥያቄ ጋር ተያይዞ ማዋከብ እየደረሰብን ነው ያሉ የጠገዴ ቀራቅር ነዋሪዎች ዛሬ ሰላማዊ ሠልፍ ማደረጋቸውን አስታውቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5