የኬንያ ፍርድ ቤት 21 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ አገራቸዉ እንዲመለሱ አዘዘ

Your browser doesn’t support HTML5

አንድ የኬንያ ፍርድ ቤት ከሳምንት በፊት በናይሮቢ በስተሰሜን ወደ 14 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ በአገሪቱ ጸጥታ ሃይሎች ቁጥጥር ስር የዋሉት 21 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች በነጻ ወደ ሃገራቸዉ እንዲመለሱ ወሰነ።