በአሜሪካ ጠቅላይ ዳኛ ሹመት ዙሪያ ያለው እሰጥ-አገባ
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ዳኛ አንተኒ ስካሊያ ሞት ምክንያት የተፈረውን ባዶ ቦታ ለመሙላት ሕግ በሚያዝዛቸው መሠረት ትናንት ሜርሊክ ጋርላንድን መርጠው አሳውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5