በአሜሪካ ጠቅላይ ዳኛ ሹመት ዙሪያ ያለው እሰጥ-አገባ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ዳኛ አንተኒ ስካሊያ ሞት ምክንያት የተፈረውን ባዶ ቦታ ለመሙላት ሕግ በሚያዝዛቸው መሠረት ትናንት ሜርሊክ ጋርላንድን መርጠው አሳውቀዋል።