በአዳማ ዩኒቨርሲቲ ተቃዉሞ ያካሄዱ ተማሪዎች የጸጥታ ሃይሎች ደበደቡን ይላሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ከተማ በሚገኘዉ የአዳማ ዩኒቬርሲቲ ትላንት ማታ የተማሪዎችተቃዉሞ መካሄዱን የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ የኦሮሚኛ ቋንቋ ባልደረቦችን ያነጋገሩ ተማሪዎች ገልጸዋል። ተማሪዎች በዩኒቬርሲቲዉ ቅጥር ግቢ ዉስጥ ተቃዉሞ ሲያሰሙ የፖሊስና የመከላከያሰራዊት አባላት ደርሰዉ ድብደባ እንደፈጸሙባቸዉ ተናግረዋል።