በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ታሥረዋል ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

አራት ወራትን ያስቆጠረው የኦሮሚያ ተቃውሞ አሁንም በአንዳንድ አካባቢዎች እንደቀጠለ መኾኑን ዘገባዎች እየጠቆሙ ነው፡፡ ከትናንት ወድያ ማምሻውን በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ በነበረ ተቃዎሞ ተማሪዎች መታሠራቸው ተነሯል፡፡ የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት የታሠረ ተማሪ የለም ብለዋል፡፡