የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር በኦሮሚያም ሆነ በሌሎች የሃገሪቱ ክልሎች ለተፈጠረው የሕዝብ ቅሬታ ኃላፊነት እንደሚወስዱ አስታወቁ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያም ሆነ በሌሎች የሃገሪቱ ክልልች ለተፈጠረው የሕዝብ ቅሬታ፥ መንግሥታቸውና ፓርቲያቸው ሙሉ ኃላፊነት እንደሚወስዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታወቁ።