በዩናይትድ ስቴትስ ለፕረዚዳንትነት በሚደረገው የምርጫ ውድድር ትላንት ትኩረት ስበው የዋሉት ሚሽገንና ሚሲሲፒ ናቸው

Your browser doesn’t support HTML5

በሚሽገን በተካሄደው ቀዳሚ ምርጫ ዲሞክራቱ በርኒ ሳንደርስ በአጠቃላይ ድምጽ እየቀደሙ ያሉትን ሂለሪ ክሊንተን ለጥቂት አሸንፈዋል። በሚሲሲፒ ደግሞ ሂለሪ ክሊንተን ሳንደርስን በብዙ ድምጽ ልቀዋል። ከሪፑብሊካውያን ዶናልድ ትራምፕ በሁለቱም ክፍለ-ግዛቶች በማሸነፍ ቀጥለዋል።