ድምጽ የየመን ሰብዓዊ ቀውስ ይበልጥ እያሳሰበ ነው ማርች 08, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 ባለፈው የአውሮፓ ዓመት ውስጥ ከኢትዮጵያና ከሶማሊያ በጦርነት ወደምትታመሰው የመን ከዘጠና ሁለት ሚሊየን በላይ ሰው መግባቱን ዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም አስታውቋል፡፡