የሴቶች እኩልነት እንዲረጋገጥ ሕጎች ዉጤት አላመጡም
Your browser doesn’t support HTML5
በሥራና በሃላፊነት ቦታዎች ተመጣጣኝ የጾታ ዉክልና እንዲኖር ለማድረግ የሚወጡ ሕጎች ብቻቸዉን ዉጤት ማምጣት አይችሉም ሲሉ የአፍሪቃ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዶክተር ዲላሚኒ ዙማ ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5