የዓለም የቡና ጉባዔ አዲሳባ ላይ እየተካሄደ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
ከባለብዙ ቢሊዮን ዶላሩ ዓለምአቀፍ የቡና ኢንዱስትሪ ገበሬዎች የሚያገኙት ጥቅም እጅግ አነስተኛ መሆኑንና መስተካከል እንዳለበት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ አሳስበዋል።
Your browser doesn’t support HTML5