የዓለም የቡና ጉባዔ አዲሳባ ላይ እየተካሄደ ነው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ከባለብዙ ቢሊዮን ዶላሩ ዓለምአቀፍ የቡና ኢንዱስትሪ ገበሬዎች የሚያገኙት ጥቅም እጅግ አነስተኛ መሆኑንና መስተካከል እንዳለበት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ አሳስበዋል።