ሁለት የኦሕዴድ ባለሥልጣናት ከኃላፊነት ተነሱ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ኦሕዴድ ሁለት ከፍተኛ ባለ ሥልጣናት ከፓርቲና ከመንግስት ኃላፊነቶች መነሳታቸውን ዘገባዎች አመለከቱ። የኦሮምያ ክልል ገዢ ፓርቲ ኦሕዴድ እስካሁን የሰጠው ይፋ መግለጫም ሆነ ማረጋገጫ የለም።