ድምጽ ሁለት የኦሕዴድ ባለሥልጣናት ከኃላፊነት ተነሱ ማርች 08, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኦሮሞ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ኦሕዴድ ሁለት ከፍተኛ ባለ ሥልጣናት ከፓርቲና ከመንግስት ኃላፊነቶች መነሳታቸውን ዘገባዎች አመለከቱ። የኦሮምያ ክልል ገዢ ፓርቲ ኦሕዴድ እስካሁን የሰጠው ይፋ መግለጫም ሆነ ማረጋገጫ የለም።