የማቻር አማጽያን የመንግሥት ሃይሎች ሊያጠቁን ነው ይላሉ፤ መንግሥት ግን ክሱ ከእውነት የራቅ ነው ብሏል

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞው የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕረዚዳንት ሪያክ ማቻር ተከታይ አማጽያን የፕረዚዳንት ሳልቫ ኪር ወታደሮች በምስራቅ ኢኳቶሪያል ጊኒ ያለውን ቦታችንን በማጥቃት አፋፍ ላይ ናቸው ይላሉ። አንድ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣን ግን አማጽያኑ ጁባ እንዲገቡ እየተጠበቀ ነው ብለዋል።