የኢትዮጵያ ገበሬዎች አስቸኳይ እርዳታ እንደሚፈልጉ የተ.መ.ድ. የምግብ ፕሮግራም ጥሪ አቀረበ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ገበሬዎች በረሀብ የተጠቁ አካባቢዎችን ለመመገብ የሚያስችል አስቸኳይ እርዳታ እንደሚፈልጉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የመግብ ፕሮግራም ፋኦ (FAO) ጥሪ አቀረበ።