በሶማልያ በለድወይኔ ከተማ አሮፕላን ጣቢያ መግቢያ ላይ የደረሰ ጥቃት ስድስት ሰዎች ቆስለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በማዕከላዊቷ የሶማልያ በለድወይኔ ከተማ አሮፕላን ጣቢያ መግቢያ ላይ የደረሰ ጥቃት፣ ሁለት የአፍሪቃ ሕብረት ወታደሮችን ጨምሮ ቢያንስ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን፣ የሞተ ግን እንደሌለ፣ ዛሬ ሰኞ ከፖሊስ የተገኘ መረጃ አመለከተ።