የቱኒዝያ ወታደሮች በፓሊስ ጣቢያና በጦር ካምፕ ላይ ጥቃት ያካሄዱ 21 ነውጠኞችን እንደገደሉ አስታወቁ

Your browser doesn’t support HTML5

የቱኒዝያ ወታደሮች፣ ከሊብያ ጋር በሚዋሰነው ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ አንድ የፓሊስ ጣቢያና አንድ የጦር ካምፕ ላይ ጥቃት ያካሄዱ 21 ነውጠኞችን እንደገደሉ፣ የቱኒዝያ አገር ውስጥ ሚኒስቴር ዛሬ ሰኞ አስታወቀ።