ወደ ኤርትራ ተጠልፈው የተወሰዱ ኢትዮጵያውያን ወደ ሃገራቸው እንደተመለሱ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት 32 ሰዎች አንደኛው አቶ ሀብታይ ገብረን አነጋግረናል። አቶ ሀብታይ እንዴት እንደተጠለፉና ኋላም እንዴት ወደ ሃገራቸው እንደተመለሱ በዝርዝር አብራርተዋል። የጠለፏቸውም የአርቦች ግንቦት ሰባት ሰዎች እንደሆኑ አቶ ሀብታይ ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት ባለስልጣኖችንና የግንቦት ሰባት ተወካዮችን ስለጉዳዩ ለማነጋገር ሞክረን አልተሳካልንም።