በአውሮፓ የስደተኞት የሰብዓዊ ቀውስ ፍንዳታ ሥጋት

Your browser doesn’t support HTML5

“ከዚያ አልፈው መሄድ ያለመቻላቸውን አያውቁም። ተሰልፈው በመጠባበቅ ላይ ናቸው። ወደ ሌላ አካባቢ ለመዛወር የሚያስፈልገውን አሟልተው የተገኙ የግድ የሆነ የሚያልፉት ሂደት ይጠብቃቸዋል። ያም ቢሆን ለሁሉም አይደለም። በመሆኑም ተሥፋ መቁረጥ ተደራርቦ ወደ አንዳች የብጥብጥና የግጭት እንቅስቃሴ ሊያመራ ይችላል።” ቪንሰንት ኮችቴል፤ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ኮምሽነር የአውሮፓው የስደተኞች ቀውስ የመፍትሄ ጉዳዮች አስተባባሪ።